Abebe Zewdu Teshome
አበበ ዘውዱ ተሾመ

አበበ ዘውዱ

edit

Abebe Zewdu

edit
(Abebe Zewdu-English)በ1987 አ/ም ከአባቱ ከአቶ ዘውዱ ተሾመ እና ከእናቱ ከወይዘሮ ጉዝጉዝ ዘውዱ ራያ ቆቦ ተወልዶ ያደገና ዛሬ ላይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዲግሪዉን እየተከታተለ የሚገኝ ሜዲሲናል ኬሚስት ነው። የሁለተኛ እና መሰናዶ ትምህርቱን በቆቦ ሮቢት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት አጠናቆ የመጀመሪያ ደግሪዉን ደግሞ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ2013 አ/ም በቬትሪናሪ ፋርማሲ ተመረቀ።